ቡና የግንኙነት /የተግባቦት/ እንቅፋቶችን ይሰብራል Earl Wilson “ሳይንስ ከቡና ዕረፍት የተሻለ የቢሮ /የስራ የተግባቦት/ ሥርዓትን ላይመጣ ይችላል” ብሎ እንተናገረው ምርጡ የኢትዮጵያ ቡናም ለመጠጥ ብቻ አይደለም፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
MNGD: news
ለረጅም ጊዜ ሲጠብቀው የነበረው የጥቁር መረሬ አፈር በኮቪድ-19 ተጽዕኖ ምክንያት ከነበረው የጉዞ እገዳ በኃላ ይህ የምርምር ጉዞ ለእኔ በኢትዮጵያ የመጀመሪያዬ ሲሆን፤ ለረጅም ጊዜ ለማየት ሳስብ የነበረው ጥቁር መረሬ አፈርን ለመጀመሪያ ጊዜ ቦታው ተገኝቼ ሳያው፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
በደንብ የተደራጀው የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ. ቤተ-ሙካራ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ያለው ቤተ ሙካራ በጥሩ ሁኔታ የተየዘና እና ሁል ጊዜም ለስራ ዝግጁ የሆነ ነው። *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
ጎንደዋና ኢንጂነሪንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. ክፍል 2 ―በግል ድርጅት የተካሄደ የጂኦቴክኒክ ሙከራ ከጎንድዋና ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ወርክሾፕ አጠገብ ለሙከራ ስራችን የተመቻቸ ቦታ መኖሩነረ ጎብኝተናል። እንደሚታወቀው በጂኦቴክኒክ የሙከራ ስራ የሚሳተፉት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ባለመሆናቸው ስራውን አብሮ የሚሰራ ተቋም በማፈላለግ ሂደት አቶ ወንዲሙ ይህንን ከጎንድዋና ኢንጂነሪንግ ተቋም ከሚመራው ሰው ጋር ብዙ ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል፤በዚህም […]
ጎንደዋና ኢንጂነሪንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. ክፍል 1 ―የ CBR ቅርጽ በእደ ጥበብ ባለሙያዎች የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የስራ ባልደረባ እንዲሁም የፕሮጄክቱን የሙከራ ስራዎች ከሚቆጣጠሩት ከአቶ ወንዲሙ ጋር በመሆን በአፈር ስር ያሉትን እና የመንገድ ላይ ቁሳቁሶች ጥንካሬን ለመገምገም ለምንጠቀምበት የጂኦቴክኒካል ሙከራ / CBR ሙከራ/ የሚያስፈልጉትን የCBR መያዣ ቅርጽ ለማግኘት ጎንደዋና ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ […]
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ጊቢ /ካምፓሱ/ በጣም ሰፊ ከመሆኑ የተነሳ የሙከራዎች ስራዎችን ለማከናወን በጊቢው ውስጥ ብዙ ጊዜ በእግራችን እንዟዟራለን፤ ታዲያ በእግራችን ስንዟዟር በብዙ ቀለም ያሸበረቁ ፍጥረታትን ማግኘት የተለመደ ነው። *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
የአየር ሁኔታ /ሜትሮሎጂ/ ምልከታ መሳሪያ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ተተክሏል፡፡ በስዕሉ የምትመለከቱት ከመሳሪያው መረጃ የሚገኝበትን መንገድ ነው። (ትኩስ መረጃን እዚህ ከማይክሮ ጣቢያ ዳታ ሎገር ያግኙ) በአየር ሁኔታ መመልከቻ መሳሪያው ስር የሚታየው የውሃ ኩሬ ሳይሆን በጊዚያዊነት በተፈጠረ የውሃ ቧንቧ ችግር ምክንያት የተፈጠረ ሲሆን አሁን ግን ችግሩ ሙሉ […]
የፕሮጀክታችን /የMNGDፕሮጀክት / ፅህፈት ቤት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲም (አ.አ.ሳ.ቴ.ዩ) ይገኛል። *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አአስቱ) ቅጥር ጊቢ በጣም ሰፊ የሆነና ትላልቅ አዲስ ሕንፃዎች ለመገንባት በቂ ቦታ ያለው ጊቢ ነው። የአዲሱ ህንጻ ግንባታ ስጠናቀቅ የእኛንም ቤተ ሙከራ ወደዚህ አዲስ የምርምር ህንጻ ለመሸጋገር እቅድ ተይዟል፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት መዕከል የሚገኘውን የኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ጽህፈት ቤትን ጎብኝተናል። *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
ከጃፓን ለባህል መሰረት ድጋፍ ፕሮጀክት (GCGP ) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እድሳት የተደረገለትን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት መዕከል የሚገኘውን ራስ መኮንን አዳራሽ ጎብኝተናል፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
ተመራማሪ ማትሱኩማ የምርምር ስራቸውን በኢትዮጵያ የጀመሩት በሚያዝያ ወር መጨረሻ ሲሆን ተመራማሪ ሃጊዋራ ደግሞ ባለፈው ሳምንት ጀምረዋል። ____________ ወደ ስራ ቦታ ከደረስኩ በኋላ ሥራዬን እንድጀመር ሁልጊዜም የብርታት ሚንጭ የሚሆነኝ እጅግ ውብ የሆነው የአከባቢው ተፈጥሮ፤ የምግቡና ወቅታዊ ፍራፈሬዎች መዓዛ እና በአካባቢው ሚፍለቀለቀው የተፈጥሮ የውሃ የሚንጮች ናቸው። *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ […]