fieldreport news “የመስክ ሪፖርት 027″ በድህረ ገጽ ላይ ተለጥፏል Published 2022年5月27日 ግንቦት 20፣ 2022፣ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ( ፎቶ በሃጊዋራ) የፕሮጀክታችን /የMNGDፕሮጀክት / ፅህፈት ቤት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲም (አ.አ.ሳ.ቴ.ዩ) ይገኛል። *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
Published 2021年9月10日 “የመስክ ሪፖርት 022” በድህረ ገጽ ላይ ተለጥፏል ★ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እየመጣ ነው…. ! ኢትዮጵያዉያን የራሳቸዉን እና የጎርጎርያን የዘመን አቆጣጠር ይጠቀማሉ። ኢትዮጵያ የ2014 ዓ.ም አዲስ አመትን መስከረም 11 ቀን […]
Published 2022年1月4日 የምርጥ አቅራቢ ሽልማት ታህሳስ 17 ቀን 2021 አ.አ በFormation of Platform for Promoting Transdisciplinary Human Resource for SDGs-Oriented Innovation in Africa በተካሄደዉ የ2ኛ ዙር ዓለም […]
Published 2022年11月4日 በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ እና የጃይካ ኢትዮጵያ ጽህፈት ቤት የስራ ኃላፊዎች በደቡብ ኦሞ የሚገኘውን የምርምር ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ ጥቅምት 26 ቀን 2022 በኢትዮጵያ ከሚገኘው ከጃፓን ኤምባሲ እና ከጃይካ ኢትዮጵያ ጽህፈት ቤት የተውጣጡ ስድስት የስራ ኃላፊዎች በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ የሚገኘውን […]
Published 2022年6月10日 “የመስክ ሪፖርት 033″ በድህረ ገጽ ላይ ተለጥፏል ለረጅም ጊዜ ሲጠብቀው የነበረው የጥቁር መረሬ አፈር በኮቪድ-19 ተጽዕኖ ምክንያት ከነበረው የጉዞ እገዳ በኃላ ይህ የምርምር ጉዞ ለእኔ በኢትዮጵያ የመጀመሪያዬ ሲሆን፤ ለረጅም […]