fieldreport news “የመስክ ሪፖርት 027″ በድህረ ገጽ ላይ ተለጥፏል Published 2022年5月27日 ግንቦት 20፣ 2022፣ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ( ፎቶ በሃጊዋራ) የፕሮጀክታችን /የMNGDፕሮጀክት / ፅህፈት ቤት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲም (አ.አ.ሳ.ቴ.ዩ) ይገኛል። *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
Published 2021年7月20日 ከኢትዮጵያ ሶስት ተማሪዎች ጃፓን ገብተዋል! ሳትረፕስ/መንገድ (SATREPS/MNGD) ፕሮጀክት ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን በዚህ ዓመት ከኢትዮጵያ በድጋሚ በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡ ለፕሮጀክቱ እንቅስቃሴ አስተዋፅኦ እያበረከቱ ያሉ ሶስት መምህራን በአሁኑ ወቅት […]
Published 2022年9月15日 “የመስክ ሪፖርት 047″ በድህረ ገጽ ላይ ተለጥፏል ወደ ኢትዮጵያ መመለስና የቡናው መዓዛ ከነሐሴ ወር መጨረሻ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሼ የምርምር ሥራዬን እንደገና ጀምሬያለሁ። ለእናንተ ወደ ለመዳችሁት የስራ ቦታ መመለሳችሁን […]
Published 2019年12月27日 ፕሮፌሰር ያሹሀራ የመንገድ ፕሮጀክትን በ2ኛው የአካባቢ ችግር ለመቀነስ የዘርፈ ብዙ ትምህርት ጥናትና ትግበራ ሴሚናር ላይ አስታዋወቀ የኢዥያ-ጃፓን የትብብር ስብሰባ በባለድርሻና አጥኝዎች ኤዥያ ሀገራት የአካባቢ ችግርን ለመቀነስ 2ኛ የአካባቢ ችግር ለመቀነስ የዘርፈ ብዙ ትምህርት ጥናትና ትግበራ በ2/04/2011 በሂልተን ናይፒያደው፣ […]
Published 2023年2月17日 ትልቅ መፍጫ በአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ. እ.ኤ.አ. ህዳር 2022 ዶ/ር ካሜይ፣ የሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ቡናን በትልቅ መፍጫ ለመፍጨት ሙከራ አድርጓል።