በየካቲት 3 እና 4 በኤሂም ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት የተካሄደው የምርምር ስብሰባ የMNGD ፕሮጀክት ዋና መስራችና የቡድኑን መሪ ፕሮፌሰር ኪሙራ እና የፕሮጀክቱን ዋና ተመራማሪዎን ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ያገናኘ ነበረ፡፡ በዝህ ስብሰባ የእያንደንዱ ክፍል እድገት የተገመገመ ሲሆን የወደፊት የትኩረት አቅጣጫዎችምን በጋራ ለይተዋል፡፡ የሰውነት ቋንቋ እና የእጅ ምልክቶችን በመጠቀም ሞቅ ያለ ውይይት […]
MNGD: news
እ.ኤ.አ. በህዳር 2022 ፕሮጀክቱ ዝቅተኛ መጠን ያለው የመንገድ ማሻሻያ ስልጠና አውደ ጥናት በጂንካ ዩኒቨርሲቲ አካሂዷል፡፡ በስልጠናው አውደ ጥናት ከሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የመጡት ዶ/ር ፉኩባያሺ “Spot improvement of low-volume roads using Do-nou method.” በሚል ርዕስ ለስላጠናው ተሳታፊዎች ገለጻ አቅርበዋል። በአውደ ጥናቱ ላይ የደቡብ ኦሞ ዞን ጽህፈት ቤት እና የደቡብ ኦሞ የኢትዮጵያ መንገድ […]
በታህሳስ 2019 በፕሮጀክቱ በተሰራ መንገድ ላይ ያጋጠመን የመንገድ ብልሸት እ.ኤ.አ. በህዳር 2022 የአካባቢው ሰዎችን በማሰተፍ መጠነኛ ጥገና በማድረግ የመንገድ ማሻሻያ ስራ ተካሂዷል፡፡ በዚህ የፕሮጀክት ሂደት የምርምር ቡድኑ የሚገጥሟቸውን የተለያዩ ሁኔታዎችን እያስታዋሉና እየተመረመሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም አሳታፊ የግንባታ ዘዴዎችን ለማፈላለግ ተጠቅመውበታል። ከዚህ በተጨማሪ ይህ የመንገድ ጥገና ማሳያ መንግስት፣ ዩኒቨርሲቲዎች እና አካባቢው […]
4ኛው የMNGD አለም አቀፍ የተማሪዎች አውደ ጥናት በጥር 30፤ 2023 (16፡00JST~/10፡00 EAT) በበየነመረብ ተካሄዷል። በመጀመሪያ በሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ተማሪ የሆኑት አቶ አለምሸት በቀለ ታደሰ “An experimental study on the coupled effect of diatomaceous earth and hydrated lime in expansive soil” በሚል ርዕስ የምርምር ውጤታቸውን ያቀረቡ ሲሆን፤ በመቀጠልም በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት […]
አውደ ጥናቱ ማክሰኞ ጥር 31፣ 2023 በበየነመረብ (ከ16፡00 እስከ 18፡10 JST፣ ከ10፡00 እስከ 12፡10) ይካሄዷል። በአውደ ጥናቱ በጃፓን ሚያዛኪ፤ኤሂሜ እና ኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሉ ሶስት ተማሪዎች የምርምር ውጤታቸውን አቅርበዋል። የዝግጅት አቀራረብ፡ 1. ዕጩ ዶ/ር አለምሸት በቀለ ታደሰ (በጃፓን ሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ፋካሊቲ ተማሪና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ […]
የMNGD ፕሮጀክት 2022 የአጭር ጊዜ ስልጠና ፕሮግራም አጠናቀው አስሩ ተሳታፊዎች በሰላም ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። የዝህ አመት/የዘንድሮው/ ተሳታፊዎች… ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ዶ/ር ፍፁም ተስፋዬ፣ ዶ/ር ኤሊያስ አሰፋ፣ ዶ/ር ግርማ ጎንፋ፣ አቶ በላቸው ገብረወልድ፣ አቶ ይታዩ እሸቴ እና አቶ አየነው ይሁኔ ሲሆኑ ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ ዶ/ር ኩሴ ጉዲሼ እና ዶ/ር ኢሊያስ […]
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኩሴ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኤሊያስ ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ አካባቢ ጥናት ማዕከል ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ታካሃሺ ጋር በጂንካ ዩኒቨርሲቲ ተገናኝተው፣ በደቡብ ኦሞ የምርምር ማዕከል እና ሙዚየም በተደረጉ ስምምነቶች እንድሁም በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ አካባቢ ጥናቶች በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡
የሥልጠና ተሳታፊዎች ቡድን ከሚስተር ሃጊዋራ ጋር ሐሙስ ታኅሣሥ 8 ቀን ከኢታሚ አየር ማረፊያ ወደ ሚያዛኪ ሲመጡ በሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የMNGD ፕሮጀክት አባል የሆኑት ዶ/ር ፉኩባያሺ፣ ፕሮፌሰር ካሜይ እና በዩኒቨርሲቲው የMNGD ፕሮጀክት አለም ዓቀፍ ተማሪ አቶ አለምሸት አቀባበል አድርገውላቸዋል። በቀጣዩ ቀን አርብ ዕለት የጂንካ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተወካዮች የሚያዛኪ […]
የአጭር ጊዜ የሥልጠና ተሳታፊዎች ቡድኑ በታህሳስ 5, 2022. ወደ ኦሳካ ከተጓዙ በኋላ በናካኖሺማ ሚገኘውን የሃንሺን የፍጥነት መንገድን ኩባንያ ዋና መሥሪያ ቤት ከጎበኙ በኃላ በኦሳካ ቤይ የፍጥነት መንገድ በምዕራብ በመመለስ የተቆረጡ ዋሻዎች ግንባታ ቦታዎችን ጎብኝተዋል። ከዚያም በ1995 በታላቁ የሃንሺን የመሬት መንቀጥቀጥ የተበላሹ መዋቅሮችን የሚያሳይ የሃንሺን ኤክስፕረስ ዌይ የመሬት መንቀጥቀጥ ሙዚየም ጎብኝተዋል። […]
የስልጠና ተሳታፊዎቹ በታላቁ ሃንሺን-አዋጂ የመሬት መንቀጥቀጥ ሙዝያም ውስጥ ስለ ድልድዮች ጉዳት እና መንስኤ ተምረዋል። የስልጠና ተሳተፊዎቹ ቪዲዮዎቹን እና ኤግዚቢሽኑን በትኩረት የተመለከቱ እና በጋለ ስሜት ጥያቄዎችን የጠየቁ ሲሆን፤ ከመሬት መንቀጥቀጡ በኋላ ጠፍጣፋ ድልድይ ወደ ትልቅ የተራራ ቅርጽ ተቀይሮ ሲያዩ ፊታቸው ተቀይሮ በላማመን “ትቀልደለህ? በማለት ጠይቀውኛል፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ […]
የአጭር ጊዜ ስልጠና ተሳታፊዎች ቡድኑ በቀጣይ በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ምረቃ ትምህርት ቤት ወደሚገኝበት ወደ ካትሱራ ካምፓስ ሄደው በፕሮፌሰር ኪሺዳ በተሰጠው የጋራ ሴሚናር ላይ ለመሳተፍ ችለዋል። አቶ በላቸው፣ አቶ ይታየው እና አቶ አየነው ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ስራዎቻቸውን/ፕሮጀክቶቻቸውን/ አቅርበዋል። ይህም ለተማሪዎቹ በተለያየ መንገድ የምርምር ፕሮጄክቶች እና ጥናቶቻቸውን የሚያቀርቡበት ትልቅ […]