እ.ኤ.አ. በህዳር 2022 ፕሮጀክቱ ዝቅተኛ መጠን ያለው የመንገድ ማሻሻያ ስልጠና አውደ ጥናት በጂንካ ዩኒቨርሲቲ አካሂዷል፡፡ በስልጠናው አውደ ጥናት ከሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የመጡት ዶ/ር ፉኩባያሺ “Spot improvement of low-volume roads using Do-nou method.” በሚል ርዕስ ለስላጠናው ተሳታፊዎች ገለጻ አቅርበዋል። በአውደ ጥናቱ ላይ የደቡብ ኦሞ ዞን ጽህፈት ቤት እና የደቡብ ኦሞ የኢትዮጵያ መንገድ […]
MNGD: workshop
4ኛው የMNGD አለም አቀፍ የተማሪዎች አውደ ጥናት በጥር 30፤ 2023 (16፡00JST~/10፡00 EAT) በበየነመረብ ተካሄዷል። በመጀመሪያ በሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ተማሪ የሆኑት አቶ አለምሸት በቀለ ታደሰ “An experimental study on the coupled effect of diatomaceous earth and hydrated lime in expansive soil” በሚል ርዕስ የምርምር ውጤታቸውን ያቀረቡ ሲሆን፤ በመቀጠልም በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት […]
አውደ ጥናቱ ማክሰኞ ጥር 31፣ 2023 በበየነመረብ (ከ16፡00 እስከ 18፡10 JST፣ ከ10፡00 እስከ 12፡10) ይካሄዷል። በአውደ ጥናቱ በጃፓን ሚያዛኪ፤ኤሂሜ እና ኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሉ ሶስት ተማሪዎች የምርምር ውጤታቸውን አቅርበዋል። የዝግጅት አቀራረብ፡ 1. ዕጩ ዶ/ር አለምሸት በቀለ ታደሰ (በጃፓን ሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ፋካሊቲ ተማሪና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ […]
6ኛው የዕድሜ ልክ ሳይንሶች የምርምር ሴሚናር የMNGD የምርምር ሴሚናር ”Challenges and Prospects of Contemporary Paratransit: Mobility, Daily Survival, and Urban Politics in Asia and Africa” በሚል ርዕስ ተካሂዷል፡፡ ሴሚነሩ የተካሄደበት ቀንና ሰዓት ህዳር 19፣ 2022፣ (ከ9፡00-11፡35 JST/KST(ጃፓን እና ኮሪያ አቆጣጠር)፣ ህዳር 19፣ 2022፣ (ከ8፡00-10፡35 ፒኤችቲ (ፊሊፒንስ አቆጣጠር) ህዳር 18፣ 2022፣ […]
3ኛው የMNGD አለምአቀፍ የተማሪዎች አውደ ጥናት በጥቅምት 28/ 2022 በበየነመረብ (ከ16፡00JST~/10፡00 EAT~)ተካሂዷል። በአውደ ጥናቱ ላይ በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ትምህርታቸውን በመከታታል ላይ ያሉ ሶስት ተማሪዎች የምርምር ውጤታቸውን አቅርበዋል። ተማሪዎቹ የቤተ-ሙከራ እና የመስክ ስራዎቻቸውን ውጤት ካቀረቡ በኋላ ተሳታፊዎች በንቃት ውይይት አድረገዋል፤ ጥያቄዎችን ጠይቀው ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል። ይህም ለሁሉም አቅራቢዎች እና ተሳታፊዎች በጣም ውጤታማ […]
በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት የዶክትሬት ተማሪ የሆነው ካሳሁን የማነ ሴሚናር ያቀረበ ሲሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዶ/ር ማሞ ሄቦ ደግሞ ተጋባዥ እንግዳ በመሆን ትንታኔ አቅረበዋል፡፡ የMNGD የምርምር ሴሚናር/3ኛው የዕድሜ ልክ ሳይንስቶች ምርምር ሴሚናር በመስከረም 16/2022 (ከጃፓን ሰዓት አቆጣጠር ከ14፡00 ~ 16፡30) ተካሂዷል፡፡ በኤዥያ እና በአፍሪካ አካባቢ ጥናቶች ድህረ-ምረቃ ትምህርት […]
4ኛው የጋራ አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ መስከረም 1/2022 ቀን (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከ9፡30 – 15፡30 /በጃፓን ሰዓት አቆጣጠር ከ15፡30 – 21፡30) ተካሂዷል፡፡ የስብሰባው የተካሄደው አዲስ አበባ በሚገኘዉ ሳፋየር ሆቴል እና በበየነመረብ ነበር፡፡
MNGD የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ. አለም አቀፍ የተማሪዎች አውደ ጥናት እ.ኤ.አ ሰኔ 28/2022 በበየነ መረብ ተካሄዷል፡ በዕለቱ በሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ፣ በኤሂሜ ዩኒቨርሲቲ እና በዮቶ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛ/ የዶክትሬት/ ዲግሪያቸውን የሚማሩ ተማሪዎች የምርምር ውጤታቸውን አቅርበዋል። ተማሪዎቹ ጥናታቸውን ካቀረቡ በኋላ በአ.አ.ሰ.ቴ.ዩ ቀይ ምንጣፍ አዳራሽ ከተሰበሰቡ ታዳሚዎች እና በበየነመረብ ስከታተሉ ከነበሩ ታዳሚዎች ጋር ውይይት ተደረጓል።
አውደ ጥናቱሰኔ 29፣ 2022 በበየነ መረብ የተካሄደ ሲሆን፤ ይህ ወቅት ደግሞ እንደ አጋጣሚ ሆኖ የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ የግንባታ ጥራትና ቴክኖሎጂ የልህቀት ማዕከል እና ሲቪልና የአርክቴክቸር ምህንድስና ኮሌጅ ወርሃዊ ሴሚናር የሚካሄድበት ግዜነበር። በአውደ ጥናቱ በሚያዛኪ ፣ በኤሂሜ እና በዮቶ ዩኒቨርሲቲዎች የሶስተኛ ዲግሪያቸውን እየተከታተሉ ያሉ ተማሪዎች የምርምር ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ። የጥናቱ አቅራቢዎች ፤- ዕጩ ዶ/ር […]
ቅዳሜ መጋቢት 12 ቀን 2022 አ.አ ከ17፡00-18፡00 (ጃ. ሰ. አ) በ “Innovative Africa Channel, Kyoto” በተሰኘዉ መድረክ ላይ ስለ መስክ ስራ በኢትዮጵያ ዉይይት ተደርጓል፡፡ ተናጋሪ እንግዳ፤ ጃን አቢንክ (ከሊደን ዩኒቨርሲቲ) ተሳታፊዎች፤ ማሳዮሺ ሺጌታ (ኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ)፤ ሹንሱኬ ማትሱኩማ (ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ), ኢዩንጂ ቾይ (ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ) የመድረክ ቋንቋ፤ እንግሊዝኛ
ረቡዕ መጋቢት 2 ቀን 2022 አ.አ ከ16፡00-18፡00 (ጃ. ሰ. አ) “Lifelong & Fieldwork IV” በሚል ርእስ መንገድ ፕሮጀክት እና “Higher education and Outreach Activities in Ethiopia” በሚል ርእስ ፕሮፈሰር ገብሬ ይንቲሶ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግግር አድርገዋል፡፡ የመድረኩ አስተባባሪ– ሹንሱኬ ማትሱኩማ (ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ) አወያይ፟– ማሳዮሺ ሺጌታ (ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ) የመድረክ ቋንቋ -እንግሊዝኛ
ሕዳር 16 ቀን 2012 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የመንገዶች ባለስልጣን አባላት የኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንትን ጎበኙ። ፕሮፌሰር ካኔኮ የመንገድ የፕሮጀክቱን አካል የሆነውን ይዘት 3ን የስራ ሂድት በአፍሪካ ጥናት ማእከል፣ ኪዮቶ ዩንቨርሲቲ አቅርበዋል፡፡ ከማብራሪያ በኋላ ተካፋዮቹ አሳብና መረጃ ልውውጥ ተቀያይረዋል፡አቀራረባቸውም በዶ/ር አዳነ አብርሃም (የአዲስ […]