የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

የአጭር ጊዜ ስልጠና: ኪሺዳ ሴሚናር.

የአጭር ጊዜ ስልጠና ተሳታፊዎች ቡድኑ በቀጣይ በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ምረቃ ትምህርት ቤት ወደሚገኝበት ወደ ካትሱራ ካምፓስ ሄደው በፕሮፌሰር ኪሺዳ በተሰጠው የጋራ ሴሚናር ላይ ለመሳተፍ ችለዋል።

አቶ በላቸው፣ አቶ ይታየው እና አቶ አየነው ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ስራዎቻቸውን/ፕሮጀክቶቻቸውን/ አቅርበዋል። ይህም ለተማሪዎቹ በተለያየ መንገድ የምርምር ፕሮጄክቶች እና ጥናቶቻቸውን የሚያቀርቡበት ትልቅ እድል የሰጠቸው ነበር። በቦታው ላይ ከMNGD ፕሮጀክት ፕሮፌሰር ያሱሃራ (ኤሂሜ ዩኒቨርሲቲ) ጋርም የመነጋገር እድል ነበራቸው።

ከፕሮፌሰር ያሱሃራ ጋር