![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2022/10/SS20221028-1024x610.png)
![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2022/10/teshome20221028.jpg)
![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2022/10/Argachew20221028.jpg)
![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2022/10/Kassahun20221028.jpg)
3ኛው የMNGD አለምአቀፍ የተማሪዎች አውደ ጥናት በጥቅምት 28/ 2022 በበየነመረብ (ከ16፡00JST~/10፡00 EAT~)ተካሂዷል። በአውደ ጥናቱ ላይ በኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ትምህርታቸውን በመከታታል ላይ ያሉ ሶስት ተማሪዎች የምርምር ውጤታቸውን አቅርበዋል። ተማሪዎቹ የቤተ-ሙከራ እና የመስክ ስራዎቻቸውን ውጤት ካቀረቡ በኋላ ተሳታፊዎች በንቃት ውይይት አድረገዋል፤ ጥያቄዎችን ጠይቀው ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል። ይህም ለሁሉም አቅራቢዎች እና ተሳታፊዎች በጣም ውጤታማ የውይይት እድል የሰጠ ነበር።
![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2022/10/20221028posterteisei-1-725x1024.jpg)
![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2022/10/20221028posterteisei-2-729x1024.jpg)