የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

ማህበራዊ ነክ ጉዳዮች የተመለከቱ ተከታታይ ትምህርታዊ መድረኮች   

ረቡዕ መጋቢት 2 ቀን 2022 .አ  ከ16፡00-18፡00 (ጃ. ሰ. አ) “Lifelong & Fieldwork IV” በሚል ርእስ መንገድ ፕሮጀክት እና “Higher education and Outreach Activities in Ethiopia” በሚል ርእስ ፕሮፈሰር ገብሬ ይንቲሶ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግግር አድርገዋል፡፡

የመድረኩ አስተባባሪ ሹንሱኬ ማትሱኩማ (ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ) 

አወያይ፟ ማሳዮሺ ሺጌታ (ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ)

የመድረክ ቋንቋ -እንግሊዝኛ