የኢዥያ-ጃፓን የትብብር ስብሰባ በባለድርሻና አጥኝዎች ኤዥያ ሀገራት የአካባቢ ችግርን ለመቀነስ 2ኛ የአካባቢ ችግር ለመቀነስ የዘርፈ ብዙ ትምህርት ጥናትና ትግበራ በ2/04/2011 በሂልተን ናይፒያደው፣ በማያንማር ስብሰባ ተካሄዶል፡፡ ፕሮፌሰር ሂዳኪ ያሱሀራ(የሳይንስና ምህንድስና ድህረ ምረቃ ት/ቤት፣ ኢሄም ዩንቨርሲቲ) ስለ አለም አቀፍ ዕድገት ድህረ ትስስር መፍጠርና የመንገድ ፕሮጀክት ላይ አብይ ማብራረሪያ እና አቋም አቅርቦል፡፡ 250 […]
Yearly Archives: 2019
የአየር ንብረት ዳታ መለኪያ የሚውሉ መሳሪያዎች ፣ በእጅ የሚያዝ የማጥለቅያ መለኪያና መሞከሪያ እና የካሊፎርኒያ ቤሪንግ ሬሽዮ መለኪያ (Californian Bearing Ratio (CBR)) ላይ በመስክ ሙከራና ስልጠና በሚያዛኪ ዩንቨርሲቲ ሦስት የጂንካ ዩንቨርሲቲ ሌክቸረሮች ተካፍለዋል፡፡ አቶ አርጋቸው ቦቸና ኢሊሲ አቶ ካሳሁን የማነህ ብርሃኑ እና አቶ መላኩ ማቴዋስ መልከቶ ናቸው፡፡ በተጨማሪም የኦዙጊ ሽታክ የጅብ […]
ሕዳር 16 ቀን 2012 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የመንገዶች ባለስልጣን አባላት የኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ ፕረዚደንትን ጎበኙ። ፕሮፌሰር ካኔኮ የመንገድ የፕሮጀክቱን አካል የሆነውን ይዘት 3ን የስራ ሂድት በአፍሪካ ጥናት ማእከል፣ ኪዮቶ ዩንቨርሲቲ አቅርበዋል፡፡ ከማብራሪያ በኋላ ተካፋዮቹ አሳብና መረጃ ልውውጥ ተቀያይረዋል፡አቀራረባቸውም በዶ/ር አዳነ አብርሃም (የአዲስ […]
ሁለተኛው ፐብሊክ ሌክችር “ከአፍሪካ ምን እንማራለን፡ አሁን ምን እናድርግ” በሚል በአፍሪካ አካባቢ ጥናት ማዕከል ኪዩቶ ዩንቨርሲቲ በ20/3/2012 በፕሮፌሰር ማኮቶ ኪሙራ በአፍሪካ መስክ የህብረተሰብ አቀፍ የመንገድ ማሻሻል ቴክኖሎጂ አተገባበር ላይ ማብራሪያ ትምህርት ተሰጥቷል፡፡ ፍላጎት ያላቸው አካላት ከስር ባለው የድህረገጽ አድራሻ መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ Public Lecture of Center for African Area […]
መስከረም 2012 ዓ.ም፡፡ ጂንካ ዩኒቨርስቲ፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ በጂንካ ዩኒቨርስቲ የአፈር ማረጋጊያ የረዥም ጊዜ የሙከራ ተግባር መፈጸሚያ የላብራቶሪ ምርምር ጣቢያ ተቋቁሟል፡፡ በዚህ የምርምር ጣቢያ ግንባታ ለእኛ ድጋፍ ላደረጉልን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!
ሁለት ጃፓናውያን ፕሮፌሰሮች በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች እና ተመራመሪዎች መስከረም 14 ቀን 2012 ዓ.ም ስለጂኦቴክኒካል ኢንጂነሪንግ ትምህርታዊ ገለጻዎችን ሰጥተው ነበር፡፡ከሁለት ሰአታት ትምህርታዊ ገለጻ በኋላ በትምህርታዊ ገለጻዎቹ ላይ ግልጽ የሆኑ ውይይቶችን አድርገው ነበር፡፡ከኪዮቶ ዩኒቨርስቲ ሚስተር ማትሱኩማ ሹንስኬ በፕሮጀክት አጠቃላይ/አጭር መግለጫ ወይም ግምገማ ላይ ገለጻ አድርጎ ነበር፡፡ ከኪዮቶ ዩኒቨርስቲ […]
በጂኦ ቴክኒካል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያው ለህዝብ የተደረገ ገለጻ መስከረም 6 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባለ ቀዩ ምንጣፍ አዳራሽ ተካሄዶ ነበር፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ ለህዝብ ገለፃ ያደረጉት ዶ/ር ኢዋኢ (በናጎያ የቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ረዳት ፕሮፌሰር) እና ዶ/ር ሚያዛኪ (በኪዮቶ ዩኒቨርስቲ ረዳት ፕሮፌሰር) የመንገድ ፕሮጀክታችን አባላት ናቸው፡፡ የዶ/ር ኢዋኢ ትምህርታዊ […]
ጃፓናዋያን ተመራማሪዎችና የሁለተኛ ዲግሪ ወይም የማስተርስ ኮርስ የሚከታተሉ ተማሪዎች በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የመስፋፋት ችግር ያለበት የጥቁር አፈር (መረሬ) ፊዚካላዊ ባህሪያትን ላይ ምርምር ጀምረዋል፡፡
የመስፋፋት ችግር ያለበት ጥቁር አፈር (መረሬ) ምክንያት የሚደርሰውን የመንገድ አደጋ ለመቀነስ ከዕጽዋት ከሚገኙ የአፈር መጨመሪያ ንጥረ ነገሮች ማበልጸግና ማከናወን ፕሮጀክት የመጀመሪያ በጋር የተዋቀረው ኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ መርሀ ግብር፡ በ04/02/2012 (3፡30 እስከ 9፡30) ቦታ፡ ሳፋየር ሆቴል፣ አዲስ አበባ
በ17/08/2011 ጃፓናውያንና ኢትዮጵያውያን የምርምር ቡድን የመንገድ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ ወርክ ሾፕ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ አካሄዶል፡፡ በኢትዮጵያ ብዛት ያላቸው የገጠሩ ህብረተሰብ መንገዶች በደካማ አያያዝ ምክንያት የማይደረሱ ሆነው ቀርተዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ገበያ፣ የጤና እና የትምህርት ተደራሽነት በእጅጉ ተስተጓጉሏል፡፡ ከአካባቢ ዕጽዋት አፈርን የሚያረጋጋ ተጨማሪ ንጥረ ነገሮች በማልማት ፕሮጀክቱ የገጠር መንገድ ግንባታና ጥገና ሞዴል ለማልማት […]
በጋራ የተዋቀረ ኮሚቴ (ጄሲሲ) የመጀመሪያው ስብሰባ የተዘጋጀው በኦክቶበር 04/02/2012 በአዲስ አበባ ነው፡፡ በመጀመሪያ በጋር የተዋቀረው ኮሚቴ ችግር ባለባቸው አፈር ላይ የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ከዕጽዋት የተገኙ አፈር ጭማሪ ማበልጸግና ማከናወን ፕሮጀክት የመጀመሪያ ስብሳባ በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ መርሀ ግብር፡ በ17/08/2011 (3፡30 እስከ 7፡00) PDF >>