【የመስክ ሪፖርት 007】 የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግብ – የሃይቅ አሳ – ይህ በአርባምንጭ ውስጥ የደረቀ የሃይቅ አሳ የባህላዊ ምግብ ነው፡፡ምን እንደሚመስል ተመልከቱት!ጣእሙ ብዙም አይደለም የዚህም ምክንያት የሃይቅ አሳ በመሆኑ ነው፡፡ ቢሆንም ግን ጥቂት የሎሚ ጭማቂ ሲጨመርበት ጣፋጭ ይሆናል፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
Yearly Archives: 2020
【የመስክ ሪፖርት 006】 ከአዲስ አበባ ወደ ጂንካ ከሚወስዱት መንገዶች አንዱ መንገድ ላይ ከእኛ የፕሮጀክት ሳይቶች አንዱ የሚገኘው አርባምንጭ ውስጥ ነው፡፡ ይህ የአርባምንጭ ከተማ ትልቅ ሃይቅ ሲሆን በዝናባማ ወቅት መስኩ በሙሉ በአረንጓዴ እጽዋት የተሞላ ነው፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
【የመስክ ሪፖርት 005】 በዶርዜ ህዝብ እንዲህ አይነቱ ባህላዊ ምግብ ካሉት ባህላዊ ምግቦች ውስጥ አንዱ ሲሆን “ቆጮ” ተብሎ የሚጠራውም ነው፡፡ ከእንሰት ስታርች የሚዘጋጅ ወፈር ያለ ዳቦ/ቂጣ ነው፡፡ እኔም በማርና በቆጭቆጫ ቀምሼዋለሁ/በልቼዋለሁ፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
【የመስክ ሪፖርት 003】 የኢትዮጵያን አዲስ አመት በአል አከባበር የሚያበስር አደይ አበባ፡፡ ይህም አበባ “አዴይ አበባ” ተብሎ ይጠራል *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
【የመስክ ሪፖርት 002】 በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ የኦሮሞ ህዝቦች “የኢሬቻ በአል አከባበር ስነ ስርአት፡፡” ከባድ የትራፊክ መጨናነቅ የነበረ ሲሆን መንገዶችን በመዘጋታቸው እና ለደህንነት/ጥንቃቄ ሲባል በኬላዎች ላይ ፍተሻዎች ይደረጉም ነበር፡፡ እኛም በተሸከርካሪያችን መስኮት ወደ ውጭ ስንመለከት አብዛኛዎቹ ኦሮሞዎች […]
ጂንካ ዩኒቨርስቲ ከፕሮጀክቱ አስፈጻሚዎች አንዱ በመሆኑ በጋራ በመሆን ስለሚሰራው የምርምር ፕሮጀክት አስተዋውቆ ነበር፡፡የእድገት አጋሮች ጥምረት የጃፓን ኩባንያ ሲሆን ከጂንካ ዩኒቨርስቲ ጋር በገባው ስምምነት የጋራ የምርምር ፕሮጀክትን በማቋቋም ማጎልበት እና የመንገድ ፕሮጀክት የምርምር ተግባራትን በጥልቀት ለማስረጽ ነበር፡፡ የጋራ ምርምር ስራው በትምህርት/አካዳሚ/ኢንዱስትሪ/መንግስት የጋራ ትብብርን ለማስረጽ የራሱን አስተዋጽኦ ማበርከት የሚጠበቅበት ሲሆን የመንገድ ፕሮጀክትን […]
ፕሮጀክቱ በደቡብ ኦሞ ዞን የመንገድ ጥገና/ክብካቤ የሰርቶ ማሳያ ስራ በመንደር “B” ነዋሪዎች በሁለት ሳምንታት ከህዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም ተተግብሯል፡፡ በፕሮጀክቱ ውስጥ የተጠቃለሉት የሰርቶ ማሳያ ክፍል 3 ለመንገድ ጥገና/ክብካቤ እና ለዚህ ተግባር በመጀመሪያው ሙከራ የመንገድ ግንባታ/ኮንስትራክሽን ልኬት የኦፕሬሽን/የስራ እንቅስቃሴ ሞዴል አቋቁሟል፡፡ የዚህ የሙከራ ተግባር አላማ የአካባቢውን ሁኔታ ለመገንዘብ በተለይም በመንገድ […]