የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

“የመስክ ሪፖርት 002” እንዲለጠፍ ተደርጓል

【የመስክ ሪፖርት 002】

ጥቅምት 2012 ዓ.ም፡፡ ወደ አአሳቴዩ የሚወስድ መንገድ
ፎቶ በ ኢኬዳ

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ የኦሮሞ ህዝቦች “የኢሬቻ በአል አከባበር ስነ ስርአት፡፡” ከባድ የትራፊክ መጨናነቅ የነበረ ሲሆን መንገዶችን በመዘጋታቸው እና ለደህንነት/ጥንቃቄ ሲባል በኬላዎች ላይ ፍተሻዎች ይደረጉም ነበር፡፡ እኛም በተሸከርካሪያችን መስኮት ወደ ውጭ ስንመለከት አብዛኛዎቹ ኦሮሞዎች በቀለም ያሸበረቁ ባንዲራዎችን ይዘው አይተናቸውም ነበር፡፡

 

 

*በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡