የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

የመንገድ ፕሮጀክት አባላት በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ጎበኙ

የመንገድ ፕሮጀክት አባላት በመስከረም 2012 በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ጎብኝተዋል፡፡ የቡድን አባላቱ የመስፋፋት ችግር ያለበት ጥቁር አፈር (መረሬ) ስርጭት መርምሯል እናም ሴሉሎስ መሰረት ያደረገ አፈር ጭማሪ ግብዓት ለማምረት በአካባቢ ሊኖሩ የሚችሉ ዕጽዋት የመጀመሪያ ልየታ አድርጓል፡፡ የቡድን አባላቱ የአካባቢ ማህበረሰብ ለመንገድ ያላቸውን ፍላጎትንም አጥንቶል፡፡