【የመስክ ሪፖርት 010】
![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2020/08/20191128miyazaki1.jpg)
![](https://mngd.africa.kyoto-u.ac.jp/mngd/wp-content/uploads/2020/08/20191128miyazaki2.jpg)
ፕሮጀክቱ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሶስት ተመራማሪዎችን ጋብዞ የነበረ ሲሆን በጃፓን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ተጋባዥ ነበሩ፡፡ በኪዮቶ ዩኒቨርስቲ የሚገኙትን ላብራቶሪዎች እና አንዳንድ የኮንስትራክሽን/ግንባታ ሳይቶችን ጎብኝቶ ነበር፡፡ ከጂንካ ዩኒቨርስቲ ሌሎች ተጋባዥ የሆኑ ተመራማሪዎች ጋር በፕሮጀክቱ ላይ በጥልቀት ውይይት እንዲደረግበት የሚረዳንን አንድ ሴሚናር ተዘጋጅቷል፡፡