fieldreport news “የመስክ ሪፖርት 008” እንዲለጠፍ ተደርጓል Published 2020年7月29日 【የመስክ ሪፖርት 008】 ጥቅምት 2011 ዓ.ም፣ ጂንካ፣ ፎቶ በካኔኮ የመንገድ የፕሮጀክት ተባባሪ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ገብሬ በጂንካ ዩኒቨርስቲ የቅበላ ስነ ስርአት ላይ፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
Published 2022年10月6日 21ኛው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናት ጉባኤ 21ኛው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናት ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 1 ቀን 2022 ተካሂዷል። የSATREPS-MNGD ፕሮጀክት አባል ፕሮፌሰር ሺጌታ […]
Published 2022年7月6日 4ኛው የጋራ አስተባባሪ ኮሚቴ (JCC) ስብሰባ 4ኛው የጋራ አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ መስከረም 1/2022 ቀን (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከ9፡30 – 15፡30 /በጃፓን ሰዓት አቆጣጠር ከ15፡30 – 21፡30) ተካሂዷል፡፡ የስብሰባው […]
Published 2022年1月5日 በጂንካ እየተካሄደ ያለዉ የማህበራዊ ምርምር ሪፖርት ከሐምሌ 2021 አ.አ ጀምሮ ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተዋቀረዉ የጥናት ቡድን በፕሮፈሰር ጌብሬ መሪነት በጂንካ የማህበራዊ ሳይንስ ምርምር ማድረጉን ቀጥሏል። ሪፖርት (PDF)
Published 2022年10月21日 የMNGD ዓለም አቀፍ የተማሪዎች አውደ ጥናት ተካሄደ አውደ ጥናቱ ዓርብ፣ ጥቅምት 28፣ 2022 በበየነ መረብ (ከ16፡00 እስከ 18፡10 JST፣ ከ10፡00 እስከ 12፡10) ይካሄዷል። በአውደ ጥናቱ ከኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ ሶስት የዶክትሬት […]