★ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እየመጣ ነው.... ! ኢትዮጵያዉያን የራሳቸዉን እና የጎርጎርያን የዘመን አቆጣጠር ይጠቀማሉ። ኢትዮጵያ የ2014 ዓ.ም አዲስ አመትን መስከረም 11 ቀን 2021 አ.አ በደስታ ትቀበላለች። ይህ ወቅት በጃፓን በጣም ሞቃታማ ወቅት ሲሆን በአዲስ አበባ ግን የዓመቱ ዝናባማ እና ቀዝቃዛ ወቅት ነው። መስከረም ሲጠባ ቅዝቃዛዉ እየቀነሰ ይሄዳል። መልክዓ ምድሩ በዚህ […]
Yearly Archives: 2021
3ኛው የጀሲሲ (JCC) Project for Development and Operation Model of Plant Derived Soil-Additive For Road Disatser Reduction on Problematic Soil ስብሰባ በበይነ መረብ ይካሄዳል፡፡ መርሀ ግብር፣ ጥቅምት 4 ቀን 2021 አ.አ[1] ከ15፡00–17፡00 (ጃ. ሰ. አ)[2] ፤ ከ3፡00-5፡00 (ኢ. ሰ. አ)[3] ■ ክፍል 1፡ አጠቃላይ ውይይት ከ15፡00-17፡00 (ጃ. ሰ. አ)፤ ከ3፡00-5፡00 […]
ሳትረፕስ/መንገድ (SATREPS/MNGD) ፕሮጀክት ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን በዚህ ዓመት ከኢትዮጵያ በድጋሚ በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡ ለፕሮጀክቱ እንቅስቃሴ አስተዋፅኦ እያበረከቱ ያሉ ሶስት መምህራን በአሁኑ ወቅት ወደ ጃፓን መጥተዋል፡፡ አንዱ መምህር ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (AASTU) ሲሆን ሁለቱ መምህራን ደግሞ ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ ናቸዉ፡፡ በሚያዝያ ወር አቶ ተሾመ ብርሃኑ ወደ ኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ድህረ […]
ወደ አዲስ አበባ መልስ የጃፓን ተመራማሪዎች ለአንድ ዓመት ውደ ኢትዮጵያ ሳይመጡ ቆይተው፥ አሁን አንዱ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል ፡፡የመጀመሪያ ተግባሩም ለፕሮጄክቱ ቁልፍ የሆነውን የተሽከርካሪዎች ጥገና ነበር ፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ የተጻፈ ጽሁፍ እዚሁ ያገኙታል፡፡
“SATREPS MNGD ፕሮጀክት” ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን ከኢትዮጵያ ሲቀበል ቆይቷል። በዚህ ዓመት በኢትዮጵያ “SATREPS MNGD ፕሮጀክት” እንቅስቃሴ ላይ አስተዋፅኦ ሲያደርጉ የቆዩ ሁለት የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ አስተማሪዎች ወደ ጃፓን መጡ። በጥቅምት ወር አቶ አለምሸት በቀለ ወደ ሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግ ፋኩልቲ ተዛወሩ። እንዲሁም አቶ ፍሬሃይለአብ አድማሱ ወደ ኢሂም ዩኒቨርሲቲ ሲቪል እና […]
በደቡብ ኢትዮጵያ በጂንካ ከተማ ዙሪያ በመስክ ሥራ ወቅት የፕሮጀክቱ አባላት በርካታ የእሬት ተክል አይነቶች ተመልክተዋል ፡፡ የአከባቢው ሰዎች ይህን የእሬት ተክል ጭርት ለገመድ ወይም ለግንባታ ቁሳቁሶች ይጠቀማሉ ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ፈሳሹን እንደ መድኃኒት ይጠቀማሉ ፡፡ ፕሮጀክቱ በአካባቢው ሰዎች ተሳትፎ እና በአካባቢያዊ ዕውቀት አዲስ የመንገድ ጥገና ሞዴል ይፈልጋል፡፡ *በዚህ ጉዳይ ላይ […]