መስከረም 2012 ዓ.ም፡፡ ጂንካ ዩኒቨርስቲ፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ በጂንካ ዩኒቨርስቲ የአፈር ማረጋጊያ የረዥም ጊዜ የሙከራ ተግባር መፈጸሚያ የላብራቶሪ ምርምር ጣቢያ ተቋቁሟል፡፡ በዚህ የምርምር ጣቢያ ግንባታ ለእኛ ድጋፍ ላደረጉልን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!
Monthly Archives: September 2019
ሁለት ጃፓናውያን ፕሮፌሰሮች በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች እና ተመራመሪዎች መስከረም 14 ቀን 2012 ዓ.ም ስለጂኦቴክኒካል ኢንጂነሪንግ ትምህርታዊ ገለጻዎችን ሰጥተው ነበር፡፡ከሁለት ሰአታት ትምህርታዊ ገለጻ በኋላ በትምህርታዊ ገለጻዎቹ ላይ ግልጽ የሆኑ ውይይቶችን አድርገው ነበር፡፡ከኪዮቶ ዩኒቨርስቲ ሚስተር ማትሱኩማ ሹንስኬ በፕሮጀክት አጠቃላይ/አጭር መግለጫ ወይም ግምገማ ላይ ገለጻ አድርጎ ነበር፡፡ ከኪዮቶ ዩኒቨርስቲ […]
በጂኦ ቴክኒካል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያው ለህዝብ የተደረገ ገለጻ መስከረም 6 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባለ ቀዩ ምንጣፍ አዳራሽ ተካሄዶ ነበር፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ ለህዝብ ገለፃ ያደረጉት ዶ/ር ኢዋኢ (በናጎያ የቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ረዳት ፕሮፌሰር) እና ዶ/ር ሚያዛኪ (በኪዮቶ ዩኒቨርስቲ ረዳት ፕሮፌሰር) የመንገድ ፕሮጀክታችን አባላት ናቸው፡፡ የዶ/ር ኢዋኢ ትምህርታዊ […]
ጃፓናዋያን ተመራማሪዎችና የሁለተኛ ዲግሪ ወይም የማስተርስ ኮርስ የሚከታተሉ ተማሪዎች በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የመስፋፋት ችግር ያለበት የጥቁር አፈር (መረሬ) ፊዚካላዊ ባህሪያትን ላይ ምርምር ጀምረዋል፡፡
የመስፋፋት ችግር ያለበት ጥቁር አፈር (መረሬ) ምክንያት የሚደርሰውን የመንገድ አደጋ ለመቀነስ ከዕጽዋት ከሚገኙ የአፈር መጨመሪያ ንጥረ ነገሮች ማበልጸግና ማከናወን ፕሮጀክት የመጀመሪያ በጋር የተዋቀረው ኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ መርሀ ግብር፡ በ04/02/2012 (3፡30 እስከ 9፡30) ቦታ፡ ሳፋየር ሆቴል፣ አዲስ አበባ