እ.ኤ.አ. በህዳር 2022 ፕሮጀክቱ ዝቅተኛ መጠን ያለው የመንገድ ማሻሻያ ስልጠና አውደ ጥናት በጂንካ ዩኒቨርሲቲ አካሂዷል፡፡ በስልጠናው አውደ ጥናት ከሚያዛኪ ዩኒቨርሲቲ የመጡት ዶ/ር ፉኩባያሺ “Spot improvement of low-volume roads using Do-nou method.” በሚል ርዕስ ለስላጠናው ተሳታፊዎች ገለጻ አቅርበዋል። በአውደ ጥናቱ ላይ የደቡብ ኦሞ ዞን ጽህፈት ቤት እና የደቡብ ኦሞ የኢትዮጵያ መንገድ […]
Daily Archives: 2023年2月7日
2 posts
በታህሳስ 2019 በፕሮጀክቱ በተሰራ መንገድ ላይ ያጋጠመን የመንገድ ብልሸት እ.ኤ.አ. በህዳር 2022 የአካባቢው ሰዎችን በማሰተፍ መጠነኛ ጥገና በማድረግ የመንገድ ማሻሻያ ስራ ተካሂዷል፡፡ በዚህ የፕሮጀክት ሂደት የምርምር ቡድኑ የሚገጥሟቸውን የተለያዩ ሁኔታዎችን እያስታዋሉና እየተመረመሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም አሳታፊ የግንባታ ዘዴዎችን ለማፈላለግ ተጠቅመውበታል። ከዚህ በተጨማሪ ይህ የመንገድ ጥገና ማሳያ መንግስት፣ ዩኒቨርሲቲዎች እና አካባቢው […]