ፕሮፌሰር ዮሺኖሪ ፉኩባያሺ አፈር ላይ የሚጨመር የማረጋጊያ ዘዴ፣ ሴልድሮል አሳይቶል፡፡ የፕሮጀክቱ አቻ የJICA እና JST ሰራተኞችንና የኢትዮጵያ አቻ ጨምሮ የመንገድ ፕሮጀክት ስለአቀደው ከአካባቢው ከሚገኙ ዕጽዋት ስለሚመረቱ የአፈር ጭማሪዎች ላይ ጥልቀት እውቀት እንዲኖራቸዉ አድርገዋል፡፡ ሴሊሎስ መሰረት ያደረገ አፈር ጭማሪ፡፡ ሴሌድሮል ውሃን በመምጠጥ የሚስፋፋ አፈርን ያረጋጋል፡፡
Monthly Archives: September 2018
የመንገድ ፕሮጀክት አባላት በመስከረም 2012 በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ጎብኝተዋል፡፡ የቡድን አባላቱ የመስፋፋት ችግር ያለበት ጥቁር አፈር (መረሬ) ስርጭት መርምሯል እናም ሴሉሎስ መሰረት ያደረገ አፈር ጭማሪ ግብዓት ለማምረት በአካባቢ ሊኖሩ የሚችሉ ዕጽዋት የመጀመሪያ ልየታ አድርጓል፡፡ የቡድን አባላቱ የአካባቢ ማህበረሰብ ለመንገድ ያላቸውን ፍላጎትንም አጥንቶል፡፡
በሴምተበር 26/01/2011 በተደረገው የፕሮጀክቱ ባለድርሻ አካላት ሰብሰባ ቃለ ጉባኤው ተፈርሟል፡፡ የመንገድ ፕሮጀክት በጋር የተመሰረተው በJICA እና JST ሲሆን ይህም የጃፓን የልማት ድጋፍ (ኦዲኤ) እና ተወዳዳሪ የምርምር ፈንደ ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ፕሮጀክት ድጋፍ ነው፡፡ በኢትዮጵያ በኩል የፕሮጀክቱ አቻ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አና ጂንካ ዮንቨርሲቲ ናቸው፡፡ የጃፓን አቻ […]