ወደ ደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ በሚወስደው መንገድ የፕሮጀክቱ አባላት በመንገዱ ብዙ ከብት አጋጠማቸው ፡፡ በዞኑ ከብት ፣ በጎች ወይም ፍየሎችን የሚያረቡ በርካታ የአርብቶ አደሮች ጎሳዎች አሉ ፡፡ በየቀኑ የግጦሽ ሥራ ያካሂዳሉ አልፎ አልፎም የትራፊክ መንገዶችን ይጠቀማሉ ፡፡ እንደዚህ ፎቶ መንገድ በከብቶች ሲሞላ የትራፊክ መጨናነቅን ያስከትላል ፡፡ ሆኖም ከብቶች ለአከባቢው ህብረተሰብ […]
Monthly Archives: November 2020
2 posts
【የመስክ ሪፖርት 016】 በ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ሁሉም የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ተዘግተው ተግባራቸው ተዘግቷል። የኢትዮጵያ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሚያዝያ 2019 ዓ.ም አውጇል ፤ እስከ መስከረም ፰ ቀን ፳፩፫ ዓም ድረስም ቀጥሏል። ዩኒቨርሲቲዎቹ ሥራቸውን ቀስ በቀስ የጀመሩ ሲሆን የፕሮጀክታችን እንቅስቃሴም እንደገና ተጀመሯል። ጭምብል በመልበስና ማህበራዊ ርቀቶችን በማድረግ እንቅስቃሴያችንን እንቀጥላለን። *በዚህ […]