የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ትብብር ለዘላቂ ልማት
“የመንገድ አደጋን ለመቀነስ ለመንገድ ግንባታ አስቸጋሪ የሆነ አፈርን ከዕጽዋት ከሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች የማሻሻል ስራ እና የልማት ሞዴል”

ተሾመ ብርሃኑ ከበደ

ፒ. ኤች.ዲ ዕጩ: ሲቪል እና የመሬነት ሃብት ት/ክፍል ክዮቶ ዩኒቨርሲቲ፣ጃፖን

የአፈር ምርመራ ባለሙያና ተመራማሪ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ ኢትዮጵያ

እስፔሻላይዝድ መስክ

ጂኦቴክኒካል ምህንድስና ጂኦማቴሪያል

ቁልፍ ቃላት

መንገድ ጥገና፤የአፈር መሸከም አቅም ማሻሻል፣የደቀቀ ወረቀት እና ተክል ተዋፆ